ያዕቆብ ፭:፩-፲

አሁንም ፡ እናንተ፡ ባለጠጎች ፡ ኑ ፤ በምትመጣባችሁ፡ በጕስቍልናችሁ፡ ምክንያትም ፡ እየጮኻችሁ፡ አልቅሱ ። ሀብታችሁ ፡ ነቀዘ ፤ ልብሳችሁንም ፡ ብል ፡ በላው ።