ሉቃስ ፩:፳፮-፶፯

፳፮ በስድስተኛውም ወር መልአኩ ገብርኤል ከአግዚአብሔር ዘንድ ከገሊላ አገር ወደ አንዲቱ ናዝሬት ወደምትባለው ተላከ ።

ሙሉዉን ንባብ ያንብቡ

መዝሙረ ዳዊት ፻፱:፫

ከአንተ ጋር ቀድሞ በኃይልህ ቀን፥ በቅዱሳን ብርሃን፥ ከአጥቢያ ኮከብ አስቀድሞ ከሆድ ወለድሁህ።