ማቴዎስ ፩:፩-፲፰

ቅዳሴ: የእመቤታችን

የጌታችን የኢየሱስ ክርስቶስ የትውልዱ መጽሐፍ ፤ የዳዊት ልጅ ፤ የአብርሃም ልጅ ። አብርሃም ይስሐቅን ወለደው፤ ይስሐቅም ያዕቆብን ወለደው፤ ያዕቆብም ይሁዳንና ወንድሞቹን ወለደ ።

ሙሉዉን ንባብ ያንብቡ

መዝሙረ ዳዊት ፸፩:፲፭

፲፭ እርሱ ይኖራል ከዓረብም ወርቅ ይሰጡታል፤ ሁልጊዜም ወደ እርሱ ይጸልያሉ፥ ዘወትርም ይባርኩታል።