ማቴዎስ ፮:፳፭-፴፬

ቅዳሴ: የወልደ ነጎድጓድ

የሚዘከሩ ጻድቃን ሰማዕታት: አንስጣስያ ቅድስት ወተዝካሮን ለቅዱሳት ሕርጣን ወሶስና

፳፭ ስለዚህም ለሕይወታችሁ በምትበሉት በምትጠጡት ፤ ለሥጋችሁም በምትለብሱት አትዘኑ ፤ ነፍስ ከምግብ አትበልጥምን ? ሥጋስ ከልብስ ይበልጥ የለምን ።

ሙሉዉን ንባብ ያንብቡ