ቅዳሴ: የኤጲፋንዮስ
፩ ከዚህም በኋላ በማግሥቱ ጌታ ኢየሱስ በየአገሩ በየመንደሩ ተመላለሰ ፤ የእግዚአብሔርን መንግሥትም ሰበከላቸው ፤ አስተማራቸውም ፤ ዐሥራ ሁለቱ ደቀ መዛሙርትም ከእርሱ ጋር ነበሩ ። ፪ ከክፉዎች አጋንንትና ከልዩ ልዩ ደዌያቸው ያዳናቸው ሴቶችም አብረውት ነበሩ ።